2010 ዓ/ም ሻምፒዮን!

Friday, 13 July 2018 06:30

37017694 2074559512792627 7888051646373036032 n37048489 2074559696125942 6171986743017865216 n
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የቦክስ ቡድን የኢትዮጵያ ቦክስ ፌደሬሽን የሚያዘጋጀውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ክልቦች ሻምፒዮና ውድድር ላይ ተካፋይ በመሆን አራት ዙር በሴት 6 የወርቅ፣ 3 የብር እና 6 ነሐስ በአጠቃላይ በ15 ሜዳሊያዎች 30 ነጥብ በማምጣት የዓመቱ አሸናፊ በመሆን ውድድሩን በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ በተመሳሳይ በወንዶች ደግሞ በ38 ነጥብ የሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቋል፡፡

Last modified on Friday, 13 July 2018 06:45
Rate this item
(2 votes)

Leave a comment

Make sure you enter all the required information, indicated by an asterisk (*). HTML code is not allowed.

የቪድዮ ክምችት

ቪድዮዎች

በብዛት የታየ ቪድዮ

አሽከርክር ረጋ ብለህ

ፎቶዎች

Social Media

fbtwitteryoutubegoogleplus