ለህክምና የመጣችውን የ3 ልጆች እናት አስገድዶ የደፈረውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር

Wednesday, 01 November 2017 11:20

rsz ddለህክምና የመጣችውን የ3 ልጆች እናት አስገድዶ የደፈረውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር

አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን ፖሊስ ገለፀ፡፡
ሪፖርተር፡- ዋ/ሳጅን ከድር መሀመድ

ነሀሴ 10 ቀን 2009 ዓ/ም ነው ወንጀሉ የተፈፀመው፡፡ ቦታው ደግሞ በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ካለው አንድ የጤና ተቋም ውስጥ ነው፡፡
ተጠርጣሪው ተቀጥሮ ከሚሰራበት የጤና ተቋም ለህክምና የመጣችውን የ3 ልጆች እናት የጤና ምርመራ ካደረገ በኋላ የህክምናዋን ውጤት እንደምትወስድ ይቀጥራታል በቀጠሮ ቀን የተገኘችው ታካሚ የህክምናዋን ውጤት ልስጥሽ በሚል ምክንያት ቢሮ እንድትገባ ካደረገ በኋላ ድርጊቱን መፈፀሙን የጉዳዩ መርማሪ ዋ/ሳጅን አውራርስ እሱባለው ተናግረዋል፡፡
በማስረጃ የተደገፈውን የምርመራ መዝገብ ዋቢ ያደረጉት መርማሪው ይህን መሰል ህክምና ስነ-ምግባር ድርጊት ለመከላከል ሁሉም የድርሻውን መወጣት ይኖርበታል ብለዋል፡፡

 

Last modified on Wednesday, 01 November 2017 11:48
Rate this item
(3 votes)

Leave a comment

Make sure you enter all the required information, indicated by an asterisk (*). HTML code is not allowed.

የቪድዮ ክምችት

ቪድዮዎች

በብዛት የታየ ቪድዮ

አሽከርክር ረጋ ብለህ

ፎቶዎች

Social Media

fbtwitteryoutubegoogleplus